13/08/2026
በዳባት ከተማ “በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ "በሚል በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የተገነቡ የአቅመ ደካማ መኖርያ ቤቶች ተጠናቆ ርክክብ ተካሄደ ።
ነሀሴ 07/2018 ዓ.ም ዳባት ከተማ ኮሙኒኬሽን
የዳባት ከተማ አስተዳደር በክረምት በጎ ፍቃድ አግልግሎትና በመንግሥት ድጋፍ የተገነቡ አስራ ሁለት ቤቶችን ቤት ለሌላቸው አቀመ ደካሞች አስረከበ ።