03/02/2023
ሀዋሳ ዛሬ አዝናለች ኢትዮጵያ ትልቅ ስፔሻሊስት አጥታለች
ዶ/ር ሰለሞን እንድሪያስ በወላይታ ክርስቲያን ሆስፒታል፣ በአዳሬ አጠቃላይ እና አሁን በሚሰራበት የራሱ ሆስፒታል ለበርካታ ታካሚዎች ህክምና የሰጡና ያገለገሉ የተመሰገኑ ታታሪ ሀኪም ነበሩ። ዶ/ር ሰለሞን ከዚህ አለም በሞት ተለይቷል።
ለመላው ቤተሰብ እና ወዳጆቹ መጽናናትን እንመኛለን