30/10/2021
ደሴ ኔትወርክ ሰርቷል፤ የነገርኋችሁ መረጃ መቶ ፐርሰንት ትክልል ነው ደሴ አልተያዘችም። "ቁርቁር ገብርኤል" ላይ በተሰበሰቡት ልዩ ኃይላችን ደርሶ ወደአፈርነት ቀይሯቸዋል፤ ሬሳው "ባህር ሸሽ" ከሚባለው ቦታ ላይ ተከምሯል። እንደገና በካራጉቱ በኩል የሮቢትን የፌዴራል ካምፕ ለመቆጣጠር ሞክረው ተጨርሰዋል። ደሴ በመድፍ የተመቱ ሆቴሎች አሉ።
ቅድም ደሴ አልተያዘችም ብዬ ስጽፍ አንዳንዶቹ "ተያዛለች" ብለው የሰደቡኝ አሉ። በነገራችን ላይ እንደነዚህ አይነት ሰዎች አሳዳጊ የበደላቸው ናቸው። ከአፍንጫቸው ሥር አርቀው የማያስቡ፣ ሥራዬ ብለው በየኮሜንቱ ሲሳደቡ የሚውሉ አሳዛኝ ፍጡራን ናቸው። በርግጥ እኔ ለማንም replay አድርጌ አላውቅም። ለሰደበኝ የስድብ ቃል ወጥቶኝ አያውቅም አስተዳደጊ እንደዛ ስላልሆነ። እውነቱን የማሳወቅ ግዴታ ግን አለብኝ። ከትክክለኛ የመረጃ ምንጭ አረጋግጨ ነው የምጽፈው።
እንደገና ለጠላት ፕሮፓጋንዳ ግብአት መሆን የጤና አይመስለኝም። የሕወሓት የፕሮፓጋንዳ አቅም እንደምታውቁት እጅግ በጣም አስገራሚ መናበብ ያለበት ነው። ለእንግዲሁ ይህ ትምህርት ሊሆነን ይገባል።
እውነት ለመናገር ፋኖዎች፣ መከላከያ፣ ልዩ ኃይልና ኮማንዶዎች ዛሬ ሲፈጽሙት የዋሉት ጀብዱ በምንም ቃላት ሊገለጽ አይችልም። ከዚህ ጀግንነታቸው ላይ እኛ ካላበረታናቸውና በሎጂስቲክ ካልደገፍናቸው ሊበረቱ አይችሉም። ዝምብሎ ወሬ በማመላለስና የጠላትን አጀንዳ በማራገብ የሚመጣ ለውጥ የለም።
አሁንም እንበርታ። በተለይ ደሴ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ላይ ከፍተኛ ቁጥጥር ይደረግ። ከተማ የሚኖሩ ትግሬዎች ወደ ተራራው ይወጡና የወያኔዎችን ዩኒፎርም ለብሰው ፎቶ በመነሳት ከተማዋ እንደተያዘች የሚያሰራጩ ሁሉ አሉ።
ክብር ለጀግኖቻችን🙏
via: tadele tibebu