Yes Moge

Yes Moge Telecommunications

10/04/2019

Jalad'u

More learn is better
04/04/2019

More learn is better

♥ #ሕግ #እና #ፀጋ♥
♥ ♥

✍️For for righteousness to every one that believeth. Romans 10፡4 (KJV)

♥እንግዲህ እንዲህ ያለ ተስፋ ካለን #እጅግ #ገልጠን #እንናገራለን፥2 ቆሮንቶስ 3 ፡12፤♥

✍️በብሉይ/በአሮጌው ኪዳን እና በአዲስ ኪዳን
✍️በሙሴ እና በክርስቶስ
✍️በሕግ እና በፀጋ
✍️በእንስሶች ደም እና ክቡር በሆነው በኢየሱስ ደም መካከል ያለውን ልዩነት ያልተረዳ እና ጠንቅቆ የማያውቅ ሰው ብዙ እውነቶችን ያበላሻል። 2ጢሞ 2፡15

♦እግዚአብሔር የአዲስ ኪዳን አገልጋዮች እንድንሆን ብቁወች አደረገን።
ፊደል /የሙሴ ሕግ ይገድላል መንፈስ/አዲስ ኪዳን ግን ሕይወትን ይሰጣል። 2ቆሮ 3፡6

✍️ሕግ በሙሴ ዘመን ለእስራኤል ህዝብ የተሰጠ። ዮሐ 1፡17,ሮሜ 9፡4
❤️ፀጋ በክርስቶስ ከዘላለም ዘመናት በፊት የተሰጠ። 2ጢሞ 1፡9-11

✍️ሕግ የሞት አገልግሎት ነው።
❤️ፀጋ የሕይወት አገልግሎት ነው። 2 ቆሮ 3፡7

✍️በሙሴ በኩል የተፈጸሙ ታምራቶች መካከል ውሀን ወደ ደም መቀየር ሲሆን ይህም የሞት አገልግሎትን ሲወክል
❤️ጌታ ኢየሱስ ግን የመጀመርያ ተዐምራቱን ያደረገው ሰርግ ቤት ነው ውሃን ወደ ወይን በመቀየር ሰማያዊና በመንፈስ ቅዱስ የሆነ ደስታ እና ሕይወትን አስጀመረ። ዩሐ 2 ,ዘፀ 7፡14-22

✍️የሕጉ አገልግሎት በመጣበት ጊዜ 3000 ሺ ሰወች ሲሞቱ። ዘፀ 32፡28
❤️የሕይወት አገልግሎት ፀጋ ግን በባለ ሀምሳ ቀን ለ3000ሺ ሰወች ሕይወትን ሰቷል። ሐሥ 2፡1-

✍️ሕግ የኩነኔ አገልግሎት ሲሆን
❤️ፀጋ የፅድቅ አገልግሎት ነው። 2 ቆሮ 3፡9

✍️ሕግ በክብር የነበረ
❤️ፀጋ እጅግ በሚበልጥ ክብር የሆነ። 2 ቆሮ 3፡10

✍️ሕግ እስራኤላውያን እና አባቶቻቸው ሊሸከሙት ያልቻሉት ቀንበር ነው። ሐሥ 15፡10
❤️ፀጋ ቀሊል እና የሚያሳርፍ ቀንበር ነው።
ማቴ 11፡28-30

✍️ሕግን መስበክ እግዚአብሔርን መፈታተን ነው
❤️ፀጋ መስበክ ግን ለእግዚአብሔር መታዘዝ ነው።
ሐሥ 15፡19

✍️ሕግ ልብን የሚያውክ እና የሚያናውጥ አገልግሎት
❤️ፀጋ ከእግዚአብሔር ሰላምን ይሰጣል። ሐሥ 15፡24, ሮሜ 5፡1-

✍️ሕግ የሀጢአት እና የሞት ህግ
❤️ፀጋ የሕይወት መንፈስ ህግ(መመሪያ)።
ሮሜ 8፡1-2

✍️ሕግ በክርስቶስ ፍፃሜ ያገኝ እና በአማኝ ላይ የተሻረ
❤️ፀጋ ለዘላለም ፀንቶ የሚኖር ። 2ቆሮ 3፡11

ሕግ ከሰወች ፅድቅን ይጠይቃል
ፀጋ የተገለጠ የእግዚአብሔር ፅድቅ። ሮሜ 10፡3-

✍️ሕግ ትእዛዝ ይሰጣል ነገር ግን ለሃጢያተኛው ሰው አቅም አይሰጥም።
❤️ፀጋ ሲሰበክ ግን ቅዱሳን አቅም ያገኛሉ።

✍️ሕግ አድርግ እና አታድርግ ሲል
❤️ፀጋ ግን ተደርጎልሀል በማለት የምስራች ይናገራል።

✍️ሕግ ራስህን እንድታይ ሲያደርግህ
❤️ፀጋ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን ያሳያል። ገላ 3፡1- ,4፡19

✍️ሕግ ባሪያይቱ አጋር ልጆችንም ለባርነት የሚወልድ
❤️ፀጋ ነፃይቱ ሳራ የሚወረሱ ጨዋ ልጆችን የምትወልድ። ገላ 4፡21-31

✍️ሕግ ወንጌልን ለሚቃወሙ ሰወች የተሰራ
❤️ፀጋ በኢየሱስ ክርስቶስ ለሚያምኑት የሆነ።
1ጢሞ1፡8-11, ሮሜ 3፡24

✍️ሕግ ሰወን በማፅደቅ ደረጃ የምትደክም እና የማትጠቅም
❤️ፀጋ ወደ እግዚአብሔር ለመቅረብ የሚሻል ተስፍ።
ዕብ 7፡18-19

✍️ሕግ አሮጌ እና ውራጅ
❤️ፀጋ አዲስ። ዕብ 8፡6-13

✍️ሕግ ሃጢያትን ያስታውሳል
❤️ፀጋ የዘለዓለም ፍፁም ያደርጋል። ዕብ 10

✍️የሙሴ ሕግ ሲሰበክ ሃጢአት አቅም ያገኛል ሰውም የሀጢአት ተገዥ ይሆናል። 1ቆሮ 15፡56, ሮሜ 6፡14
❤️ፀጋ ሲሰበክ ግን ቅዱሳን ሀይል በማግኝት ሀጥያተኝነትን እና አለማዊ ምኞትን በመካድ በፅድቅ እና በቅድስና ነፃነታቸውን ይለማመዱታል ( ቲቶ 2፡11-13, 1ቆሮ 15፡56 )

✍️ሕግንና ኩነኔን አብዝቶ መስበክ ሞትን እንደመስበክ ነው፡፡
❤️ፀጋ ሲሰበክ ግን ሕይወት ይበዛል ።

የጽድቅ አገልግሎት ማለት የተገለጠውን እና የእግዚአብሔር ፀጋ የሆነውን ክርስቶስን አብዝቶ መስበክ ማለት ነው፡፡

2 ጴጥሮስ 3 ፡ 18 ...በጌታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና እውቀት እደጉ። ለእርሱ አሁንም እስከ ዘላለምም ቀን ድረስ ክብር ይሁን፤ አሜን።

የወንጌል እውነት አገልግሎት ጅማ
Gospel Truth Ministry Jimma

Nothing is made if you go with Jesus christ.
03/04/2019

Nothing is made if you go with Jesus christ.

We are in the community
01/04/2019

We are in the community

Address

Awassa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Yes Moge posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share